|
| ||||||||||||
|
የውስጥ
ኦዲት
አገልግሎት
ተጠሪነቱ
ለፌደራል
የሥነምግባርና
የፀረ-ሙስና
ኮሚሽን
ኮሚሽነር
ሲሆን
አገልግሎቱ
በሁለት
የሰው
ኃይል
ማለትም
በአንድ
የኦዲት
አገልግሎት
ኃላፊ
እና
በአንድ
ኦዲተር
የተደራጀ
ነው፡፡ የኦዲት
አገልግሎቱ
የኮሚሽኑን
የፋይናንስ
መረጃዎችንና
መግለጫዎችን
ትክክለኛነት
በመመርመርና
የመምሪያዎችን፣
የአገልግሎቶችንና
ልዩ
ልዩ
የሥራ
ክፍሎችን
የሥራ
ክንውን
በመገምገም
የኦዲት
ሪፖርት
ማቅረብ
ኃላፊነት
የተሰጠው
አካል
ሆኖ
የኦዲት
ሪፖርቱንም
የሚያቀርበው
በቀጥታ
ለኮሚሽነሩ
ነው፡፡
አገልግሎቱ
ከሚያከናውናቸው
ዝርዝር
ተግባራት
መካከል፡-
እንዲሁም ሌሎች ተመሳሳይ ተግባራትን ማከናወን ለአገልግሎቱ የተሰጡ ኃላፊነቶች ናቸው፡፡ |